Monday May 21, 2012
አማርኛ
(Amharic)
|
English
Home
News
Video and Photos
Radio News
Television News
Sorry, but Javascript is not enabled in your browser!
Home
News Feeds:
የኤ.ፌ.ዲ.ሪ. መከላከያ ሚኒስቴር ራእይ፡-
ለህገ መንግስታዊ ሰርዓቱ ፍፁም ታማኝ የሆነ፣ አገራችንና ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን ከማንኛውም አደጋ በአስተማማኝነት፣ የሚጠብቅ ጤንነቱ የተጠበቀ፣ ብቃትና ዲሲኘሊን ያለው፣ ለአገራችን ህዝቦች እኩልነትና መፈቃቀድ ተምሳሌት የሆነ፣ የህዝብ አመኔታና ፍቅርን የተጎናፀፈ፣ በአህጉራዊና አለም አቀፋዊ ሰላም ጥበቃ ውስጥ ተገቢውን ሚና የሚጫወት ጠንካራና ዘመናዊ የመከላከያ ሃይል መገንባት፡፡
የኤ.ፌ.ዲ.ሪ. መከላከያ ሚኒስቴር ተልዕኮ፡-
1. ሀገራችንና ሕገ-መንግስታችን ከውጭ ወራሪ ሀይሎች፣ ሽብርተኝነትና ከውስጥ ፀረ-ሰላም ሃይሎች በአስተማማኝ በመከላከል የሀገራችን ሰላም፣ ፈጣን ልማትና የዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ እንቅስቃሴ ያለ እንቅፋት እንዲቀጥል ማድረግ፤
2. አግባብ ያላቸው የክልል መስተዳድር የደህንነትና የፀጥታ መዋቅሮችን የደህንነትና የፀጥታ አቅማቸውን መገንባትና ተቀናጅቶ መስራት፤
3. የሀገሪቱን ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች፣ የህዝብና የመንግስት የልማት ተቋማትንና አውታሮችን ከማንኛውም ሰው ሰራሽና ተፈጥሮአዊ አደጋዎች መከላከልና ማዳን፤
4. ሀገራዊ ደህንነትን በማረጋገጥ በከባቢያዊ፣ አህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ የሰላም ተግባራት ላይ በብቃት መሳተፍ፤
የኤ.ፌ.ዲ.ሪ. መከላከያ ሰራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1. ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር
2. ምን ጊዜም የተሟላ ስብእና
3. ያልተሸራረፈ ዴሞክራሲያዊ አስተሳሰብ
4. በማንኛውም ግዳጅ/ ሁኔታ የላቀ ውጤት
Documentations
Directory
Policies
Guidlines
Announcement
Vacancy
Tender
Publication
Workshops
Connect
with us!
Past
and Future
History
Achievements
Our Plans
Whats on the Agenda
Where We Will Start