የመከላከያ ሰራዊት ቁልፍ እሴቶች
1. ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር
2. ምን ጊዜም የተሟላ ሰብዕና
3. ያልተሸራረፈ ዲሞክራቲክ አስተሳሰብና
4. በማንኛውም ግዳጅ/ሁኔታ የላቀ ውጤት ናቸው፡፡
1.ከራስ በፊት ለሀገርና ለህዝብ
- ለህገ-መንግስቱ ታማኝ መሆንን: ለሀገርና ለህዝብ ህይወትን መስጠትን
- በሠራዊቱና በሰርዓቱ እምነት መፍጠርን:ጀግንነትን: ቁርጠኝነትን
- ቀደምትነትን:ለሙያ ፍቅርና ክብርን መስጠት: ህግና ደንብን መከተል
- ከራሱ በፊት ጓዱን ወይንም የሚመራውን ሰው ማክበርና ማሰብን
- ስነ-ስርዓት ማክበርንና ራስን
2.ምንጊዜም የተሟላ ሰብዕና
- የሞራል ጥንካሬን: ከሙስና የፀዳና ሙሰናን የማይሸከም መሆን
- የተስተካከለ ስነ-ምገባር መላበስን፣ ታማኝ መሆንን
- ኃላፊነት የሚሰማው መሆንን/የባቤትነት ስሜት ያለው መሆንን: ግልፅነትና ተጠያቂነትን
- የራስንም ሆነ የሌላውን ክብር የማያንቋሽሽ መሆንን: ሚስጥር መጠበቅን
3.ያልተሸራረፈ ዲሞክራቲክ አስተሳሰብ
- በህዝብ ማመንን:የሰውን መብት ማክበርን: በቡድን መስራትን
- መግባባትንና መደጋገፍን: አሣታፊነትን: የብሔር/ብሄረሰቦችን መብት ማክበር
- የጾታና በሀይማኖት እኩልነት ማመንን: በዲሞክራሲ የተመረጡ የህዝብ ወኪሎችን ማክበር
- ለብዙሃን ሃሣብ ተገዥ መሆንን: ሃሣብን በግልፅ ማንሸራሽርን: ዲሞክራሲያዊ ዝምድናን
4.በማንኛውም ግዳጅ/ሁሉም ሁኔታ የላቀ ውጤት
- ቆጣቢነትን:ሳይንሳዊ አመለካከትን: ከፍተኛ የሥራ ተነሳሽነትን
- የፈጠራ ችሎታን: በጥራት ግልጋሎት መስጠትን: የራስን ችሎታ ማሳደግ
- ግዳጅን በጥራት መወጣትን:አርቆ ማሰብን: አርአያነትን
- በቡድን መስራትን: ቀደምትነትን:ተጣጣፊነትን: ወትሮ ዝግጅነትን






